የስነምግባርና ፀረ-ሙስና ስልጠና (ከ18 – 19 ቀን 2016 ዓ.ም)

announcements Announcement for Staff

Posted by admin on |

Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 29


የስነምግባርና ፀረ-ሙስና ስልጠና (ከ18 – 19 ቀን 2016 ዓ.ም)

ማክሰኞ:- መጋቢት 17 ቀን 2016 ዓ.ም


                                           ማስታወቂያ
                                ለኮሌጁ ሰልጣኞች በሙሉ

የኮሌጁ የስነምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በስነምግባር ምንነትና አስፈላጊነት፤ በሰልጣኞች የስነምግባር ክበብ ምንነትና ጥቅም እንዲሁም ብልሹ አሰራር ከተማሪዎች የስልጠና አሰጣጥ አንጻር ያለውን ትርጉም በተመለከተ ለ2 ቀናት ስልጠና አዘጋጅተናል፡፡

በመሆኑም ከመጋቢት 18 – 19 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 7፡30 ---- 11፡00 ሰዓት ለ2 ተከታታይ ቀናት አስተዳደር ህንፃ 4ኛው ፎቅ ላይ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ስልጠናው ስለሚሰጥ በዕለቱ እና በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳውቃለን ፡፡


                የኮሌጁ የስነምግባርና ጸረሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት

Leave a Comment: